በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሶማሊላንድ ቢቢሲን አገደች


ሶማሊላንድ ቢቢሲን አገደች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:46 0:00

ከሶማሊያ ተገንጥላ ራሷን ሉአላዊ ሃገር አድርጋ የምትቆጥረው ሶማሊላንድ የእንግሊዝን የማሰራጪያ ጣቢያ ቢቢሲን አግዳለች። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በሞቃዲሹ ፖሊስ ሁለት ጋዜጠኞችን ደብድቦ ማሰሩን አንድ የሶማሊያ የፕሬስ ነጻነት ቡድን አውግዟል።

XS
SM
MD
LG