በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቴክሳስ በአውቶቡስ እያሳፈረች ወደ ዋሽንግተን የላከቻቸው ፍልሰተኞች ጉዳይ


ቴክሳስ በአውቶቡስ እያሳፈረች ወደ ዋሽንግተን የላከቻቸው ፍልሰተኞች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:02 0:00

ቴክሳስ በአውቶቡስ እያሳፈረች ወደ ዋሽንግተን የላከቻቸው ፍልሰተኞች ጉዳይ

በደቡባዊ የዩናይትድ ስቴት ስድንበር በኩል የገቡ ፍልሰተኞች ከቴክሳስ ወደ ዋሽንግተን ዲሲ በኦቶቡስ እየተጫኑ እየተላኩ ነው።ፍልሰተኞቹን ወደ ሀገሪቱ መዲና አሳፍረው የላኳቸው የቴክሳስ አገረ ገዢ ሪፐብሊካኑ ግሬግ አበት ናቸው።

ግሬግ አበት ፕሬዚደንት ጆ ባይደንን ደቡባዊውን የዩናይትድ ስቴትስ ድንበር የሚያስከብር በቂ ሥራ አልሠሩም ብለው ይወነጅሏቸዋል።

/በቪኦኤ ዘጋቢ በኢያኮፖ ሉዚ የተጠናቀረውን ዘገባ ቆንጅት ታየ ለዛሬ አሜሪካ እና ሕዝቧ ፕሮግራም እንደሚከተለው አሰናድታዋለች።ተከታተሉት/

XS
SM
MD
LG