በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦሬገን ላይ አትሌት እጅጋየሁ ታየ ቅሬታ አሰማች


ኦሬገን ላይ አትሌት እጅጋየሁ ታየ ቅሬታ አሰማች
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:56 0:00

በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ከሚሰለፉት የኢትዮጵያ አትሌቶች አንዷ የሆነችው እጅጋየሁ ታየ ከ5 ሺህ ሜትር ውድድር ውጭ መደረጓ እንዳሳዘናት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግራለች። ዩጂን-ኦሬገን የሚገኙት የቡድኑ መሪ አቶ ተፈራ ሞላ በበኩላቸው ውሳኔው የተላለፈው ከአዲስ አበባ ከመነሳታቸው በፊት በተስማሙበት አሠራር መሠረት መሆኑን ገልፀዋል። ከአትሌቷ እና ከቡድኑ መሪ ጋር የተደረገው ቆይታ ከስር ተያይዟል።

XS
SM
MD
LG