ከ150 በላይ ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኞችን ታሪክ ያሰነደ "መዝገበ-አዕምሮ" ታተመ
መዝገበ -አዕምሮ የ180 ኢትዮጵያዊያን የሚዲያ ሰዎችን ፍኖተ-ሙያ የሰነደ አዲስ መጽሃፍ ነው።የአንጋፋ እና ወጣት ጋዜጠኞችን ታሪክ በተገቢው መንገድ በማሰባሰብ ለቀጣዩ ትውልድ የማሸጋገር ግብ እንዳለው የተነገረለትን መጽሃፍ ዝግጅት ያስተባበረው ተወዳጅ ሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን የተባለ ድርጅት ነው። ስለ መጽሃፉ ዝግጅት እና ፋይዳ ለማወቅ የድርጅቱን ኃላፊ ጋዜጠኛ እዝራ እጅጉን አነጋግረናል ። መጽሃፉን ማሳተም አስፈላጊ የሆነበትን ምክንያት ቀድሞ ያስረዳል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች