ከ150 በላይ ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኞችን ታሪክ ያሰነደ "መዝገበ-አዕምሮ" ታተመ
መዝገበ -አዕምሮ የ180 ኢትዮጵያዊያን የሚዲያ ሰዎችን ፍኖተ-ሙያ የሰነደ አዲስ መጽሃፍ ነው።የአንጋፋ እና ወጣት ጋዜጠኞችን ታሪክ በተገቢው መንገድ በማሰባሰብ ለቀጣዩ ትውልድ የማሸጋገር ግብ እንዳለው የተነገረለትን መጽሃፍ ዝግጅት ያስተባበረው ተወዳጅ ሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን የተባለ ድርጅት ነው። ስለ መጽሃፉ ዝግጅት እና ፋይዳ ለማወቅ የድርጅቱን ኃላፊ ጋዜጠኛ እዝራ እጅጉን አነጋግረናል ። መጽሃፉን ማሳተም አስፈላጊ የሆነበትን ምክንያት ቀድሞ ያስረዳል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2024
ሠላሳ ዓመታት ያለፉት የኢትዮጵያ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ
-
ማርች 28, 2024
በጋቦን ብሔራዊ ምክክር ሊጀመር ነው
-
ማርች 28, 2024
በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል
-
ማርች 28, 2024
በተጠናከረው የሩሲያ የሚሳዬል ጥቃት ዩክሬናውያን የአሜሪካን ርዳታ ይሻሉ
-
ማርች 28, 2024
አማራ ክልል ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መግለጫ ምላሽ ሰጠ
-
ማርች 28, 2024
በወለጋ ዞኖች በቀጠለው ግጭት 16 ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ