ከ150 በላይ ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኞችን ታሪክ ያሰነደ "መዝገበ-አዕምሮ" ታተመ
መዝገበ -አዕምሮ የ180 ኢትዮጵያዊያን የሚዲያ ሰዎችን ፍኖተ-ሙያ የሰነደ አዲስ መጽሃፍ ነው።የአንጋፋ እና ወጣት ጋዜጠኞችን ታሪክ በተገቢው መንገድ በማሰባሰብ ለቀጣዩ ትውልድ የማሸጋገር ግብ እንዳለው የተነገረለትን መጽሃፍ ዝግጅት ያስተባበረው ተወዳጅ ሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን የተባለ ድርጅት ነው። ስለ መጽሃፉ ዝግጅት እና ፋይዳ ለማወቅ የድርጅቱን ኃላፊ ጋዜጠኛ እዝራ እጅጉን አነጋግረናል ። መጽሃፉን ማሳተም አስፈላጊ የሆነበትን ምክንያት ቀድሞ ያስረዳል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ