በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ150 በላይ ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኞችን ታሪክ ያሰነደ "መዝገበ-አዕምሮ" ታተመ



ከ150 በላይ ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኞችን ታሪክ ያሰነደ "መዝገበ-አዕምሮ" ታተመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:57 0:00

መዝገበ -አዕምሮ የ180 ኢትዮጵያዊያን የሚዲያ ሰዎችን ፍኖተ-ሙያ የሰነደ አዲስ መጽሃፍ ነው።የአንጋፋ እና ወጣት ጋዜጠኞችን ታሪክ በተገቢው መንገድ በማሰባሰብ ለቀጣዩ ትውልድ የማሸጋገር ግብ እንዳለው የተነገረለትን መጽሃፍ ዝግጅት ያስተባበረው ተወዳጅ ሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን የተባለ ድርጅት ነው። ስለ መጽሃፉ ዝግጅት እና ፋይዳ ለማወቅ የድርጅቱን ኃላፊ ጋዜጠኛ እዝራ እጅጉን አነጋግረናል ። መጽሃፉን ማሳተም አስፈላጊ የሆነበትን ምክንያት ቀድሞ ያስረዳል ።

XS
SM
MD
LG