በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አትሌቲክስ ለማህበረሰባዊ ትስስር ፣ ቆይታ ከኤርሚያስ አየለ ጋር


አትሌቲክስ ለማህበረሰባዊ ትስስር ፣ ቆይታ ከኤርሚያስ አየለ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:57 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ አትሌቲክስን በመጠቀም ትስስርን ለመፍጠር ያለመ Run in the USA የተሰኘ የ5ኪሜ የሩጫ ውድድር ተካሄዷል። በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያዊያን የስፖርት ፌዴሬሽን ዓመታዊ ፌስቲቫል መዝጊያ ቀን በነበረው ውድድር ታዳጊ ህጻናትም የ1 ማይል ውድድር አድርገዋል። ስለ ውድድሩ ፋይዳ ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም ከውድድሩ አዘጋጆች መካከል አንዱ ከሆነው ኤርሚያስ አየለ ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል ።

XS
SM
MD
LG