በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋምቤላ የሰዓት እላፊ ገደብ ተጣለ


በጋምቤላ የሰዓት እላፊ ገደብ ተጣለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:30 0:00

በጋምቤላ ክልል ጋምቤላ ከተማ የሰዓት እላፊ ገደብ መጣሉን የክልሉ መንግሥት ኮምኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።

የሰዓት ዕላፊው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት እስከ ንጋቱ 11 ሰዓት ተኩል መሆኑን የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ኡገቱ አዲንግ ተናግረዋል።

ገደቡ አምቡላንስን እና የመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች ተሽከርካሪዎችን እንደማያካትት አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG