በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፊልም ጥበብ ባለሞያ ምህረት ማንደፍሮ አካዳሚ አዋርድ አባል በመሆን ተመረጠች


የፊልም ጥበብ ባለሞያ ምህረት ማንደፍሮ አካዳሚ አዋርድ አባል በመሆን ተመረጠች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:13 0:00

ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የፊልም ጥበብ ባለሞያ ምህረት ማንደፍሮ ባለፈው ሳምንት የአካዳሚ አዋርድ አባል እንዲሆኑት ከመረጣቸው 397 የፊልም ጥበብ ባለሞያዎች መሃከል አንዷ ሆነች:: / ይህን እና ሌሎች የመዝናኛ ዜናዎች ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG