በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩት ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ዛሬ ፍ/ቤት ቀረቡ


በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩት ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ዛሬ ፍ/ቤት ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:04 0:00

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩት ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ዛሬ ፍ/ቤት ቀረቡ

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ትናንት በቁጥጥር ስር የዋሉት አቶ ምትኩ ካሳና ልጃቸው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ።

ሁለቱን ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ያቀረበው የፌደራል ፖሊስ ፣ አቶ ምትኩ ከኤልሻዳይ የበጎ አድራጎት ድርጅት ጋር በመመሳጠር ፈጽመዋል ያሏቸውን የሙስና ወንጀሎች በተመለከተ ያሰባሰበውን ማስረጃ ለችሎቱ አቅርቦ ለተጨማሪ ምርመራ የ14 ቀን ቀጠሮ ጠይቋል፡፡

የፖሊስን የጊዜ ቀጠሮ ጥያቄ በመቃወም መከራከራቸውን ለቪኦኤ የገለጹት የተጠርጣሪዎቹ ጠበቆች፣ ጉዳዩን የተከታተለው ፍርድ ቤት ለፖሊስ የ14 ቀናት የጊዜ መፍቀዱን ተናግረዋል፡፡

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG