በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤፍራታ ግድምና ጅሌ ጥሙጋ እየተረጋጉ ነው


ኤፍራታ ግድምና ጅሌ ጥሙጋ እየተረጋጉ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:14 0:00

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች አጎራባች አካባቢዎች ሰሞኑን በተቀሰቀሰው ግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ነዋሪዎች እየተመለሱ መሆናቸው ተገልጿል።

ይሁን እንጂ “ሸኔ” ሲሉ የጠሯቸው ታጣቂዎች ሰሜን ሸዋ ዞን ውስጥ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ጠቅሰው የደኅንነት ሥጋት እንዳለባቸው ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ፓርላማ በአሸባሪነት የፈረጀውና ባለሥልጣናቱ “ሸኔ” የሚሉት “የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት” እንደሆነ የሚናገረው ቡድን “በሰላማዊ ሰዎች ግድያ ላይ እጁ እንደሌለበት” በዓለምአቀፍ ቃል አቀባዩ መሆናቸው በሚገልፁ ተጠሪው በኩል ሲያስተባብል መቆየቱ ይታወሳል።

XS
SM
MD
LG