በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ህዝብ ለአጣዳፊ የምግብ እጥረት መጋለጡ ተነገረ


በደቡብ ክልል 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ህዝብ ለአጣዳፊ የምግብ እጥረት መጋለጡ ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00

በደቡብ ክልል 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ህዝብ ለአጣዳፊ የምግብ እጥረት መጋለጡ ተነገረ

በደቡብ ክልል በድርቅ፥ በተፈጥሮ እና በሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክኒያት 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ህዝብ ለአጣዳፊ የምግብ እጥረት ተጋልጡዋል ሲል የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

ቪኦኤ ያነጋገራቸው የክልሉ ነዋሪዎች በዝናብ እጥረት እና በሁከት ምክኒያት ለረሃብ መጋለጣቸውን ተናግረዋል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG