በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዘንድሮው ድርቅ በሚሊዮኖች የሚገመቱ የሶማሊያን እንስሣት ገድሏል


የዘንድሮው ድርቅ በሚሊዮኖች የሚገመቱ የሶማሊያን እንስሣት ገድሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:25 0:00

እንደ ወትሮው ቢሆን ኖሮ ሶማሊያ በተለይም በኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል ሰሞን የቁም እንስሳት ወደ መካከለኛው ምስራቅ በመላክ ላይ ዋነኛዋ አገር ነበረች። ይሁንና አንዳንዱን የሶማሊያ የከብት አርቢዎች ለብርቱ ችግር የዳረገው እና ከቀያቸው እንዲፈናቀሉ ጭምር ምክኒያት የሆነው በአፍሪካ ቀንድ ካሁን ቀደም ታይቶ የማያውቅ መሆኑ የተነገረለት የዘንድሮው ድርቅ አገሪቱ የነበራትን በሚሊዮኖች የሚገመት የእንስሣት ሃብት ገድሏል።

XS
SM
MD
LG