እንደ ወትሮው ቢሆን ኖሮ ሶማሊያ በተለይም በኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል ሰሞን የቁም እንስሳት ወደ መካከለኛው ምስራቅ በመላክ ላይ ዋነኛዋ አገር ነበረች። ይሁንና አንዳንዱን የሶማሊያ የከብት አርቢዎች ለብርቱ ችግር የዳረገው እና ከቀያቸው እንዲፈናቀሉ ጭምር ምክኒያት የሆነው በአፍሪካ ቀንድ ካሁን ቀደም ታይቶ የማያውቅ መሆኑ የተነገረለት የዘንድሮው ድርቅ አገሪቱ የነበራትን በሚሊዮኖች የሚገመት የእንስሣት ሃብት ገድሏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የትዕግሥት አሰፋ የማራቶን ክብረ ወሰን “ከዘንድሮ ውጤቶች ሁሉ ታላቁ ነው” ሲል ፌዴሬሽኑ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጆ ባይደን በትራምፕ ላይ የሚሰነዝሩትን ትችት አጠናክረው ቀጥለዋል
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የጋቦን ወታደራዊ አመራር ለለውጥ ግፊት የሚያደርጉ ጋቦናውያን እንዲታገሡ ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ