በእስር ላይ ለሚገኙት የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው የፍርድ ቤት ክርክር የመከላከያ ምስክርነት እንዲሰጡ በተደጋጋሚ ጥሪ ሲደረግላቸው የቆዩት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው መስክረዋል። አቶ ኃይለማሪያም የመከላከያ ምስክርነታቸውን ለመስጠት ፍ/ቤት በመቅረባቸው ከችሎቱ ዳኞችና ከአቃቤ ሕግ አድናቆት ተቸሯቸዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
በመተሐራ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው መሬት መንቀጥቀጥ ነዋሪዎችን አሳስቧል
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
"በሱስ የተጠቁ ሰዎች ፈጽመው መዳን ይችላሉ" ዶክተር መስከረም አበበ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
ከርዕደ መሬቱ ማዕከል አካባቢ የሸሹት ተፈናቃዮች አኹንም በንዝረቱ ስጋት ላይ ናቸው
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ችግር ቡና በወቅቱ ለማዕከላዊ ገበያ አለመቅረቡ ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
“እሳቱ ከርቀት እየታየኝ ነው ቤቴን የለቀኩት” - የሳንታ ሞኒካ ከተማ ነዋሪ