በእስር ላይ ለሚገኙት የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው የፍርድ ቤት ክርክር የመከላከያ ምስክርነት እንዲሰጡ በተደጋጋሚ ጥሪ ሲደረግላቸው የቆዩት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው መስክረዋል። አቶ ኃይለማሪያም የመከላከያ ምስክርነታቸውን ለመስጠት ፍ/ቤት በመቅረባቸው ከችሎቱ ዳኞችና ከአቃቤ ሕግ አድናቆት ተቸሯቸዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 23, 2023
የህወሓት ከሽብር መዝገብ መፋቅና ፓርላማው
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ በሴቶች ላይ የሚያደርሰው ጉዳት
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ ትምህርት አደናቀፈ
-
ማርች 23, 2023
ደብረ ብርሃን የሰፈሩ ተፈናቃዮች እያማረሩ ነው
-
ማርች 23, 2023
የአቶ ጌታቸው ረዳ ሹመትና የክልሉ ፓርቲዎች
-
ማርች 22, 2023
በኢትዮጵያ የተጀመረው ምርመራ መቀጠል እንዳለበት ተመድ ገለፀ