በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ፍርድ ቤት ቀርበው መሰከሩ


የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ፍርድ ቤት ቀርበው መሰከሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:50 0:00

በእስር ላይ ለሚገኙት የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው የፍርድ ቤት ክርክር የመከላከያ ምስክርነት እንዲሰጡ በተደጋጋሚ ጥሪ ሲደረግላቸው የቆዩት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው መስክረዋል። አቶ ኃይለማሪያም የመከላከያ ምስክርነታቸውን ለመስጠት ፍ/ቤት በመቅረባቸው ከችሎቱ ዳኞችና ከአቃቤ ሕግ አድናቆት ተቸሯቸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG