በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተጠናቀቀው የትውልደ -ኢትዮጵያዊያን የስፖርት ፌስቲቫል በተሳታፊዎች ዐይን


የተጠናቀቀው የትውልደ -ኢትዮጵያዊያን የስፖርት ፌስቲቫል በተሳታፊዎች ዐይን
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:13 0:00

በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያዊያን ስፖርት ፌዴሬሽን የሚያዘጋጀው ዓመታዊ የስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል ቅዳሜ ዕለት ተጠናቋል። የዘንድሮው ባለ ድል የሜሪላንድ ሴንት ማይክል ቡድን ሆኗል። በፍጻሜው ቀን ተጋጣሚው ቨርጂኒያ ቡድን 5 ለ 2 አሸንፏል። የተሳታፊዎች እና አዘጋጆችን አስተያየት ያካተተው ቀጣዩ የሀብታሙ ስዩም ዘገባ ፣ ከስፖርት እና ባህል የተሻገረ ፋይዳ እንዳለው የተነገረለትን ፌስቲቫል የዘንድሮ መልክ በጥቂቱ ያስቃኘናል ።

XS
SM
MD
LG