በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትውልደ -ኢትዮጵያዊያን የንጹሃን ጀምላ ግድያን ያወገዙበት ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ


ትውልደ -ኢትዮጵያዊያን የንጹሃን ጀምላ ግድያን ያወገዙበት ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:49 0:00

በአማራ እና አሮሞ ተወላጆች ላይ ደርሰዋል የተባሉ የመብት ጥሰቶችን ያወገዙ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በዋሺንግተን ዲሲ ከተማ በትናንትናው እና በዛሬው ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። ሰልፈኞቹ የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ኢትዮጵያ ውስጥ ተንሰራፍቷል ያሉትን የንጹሃን ጅምላ ግድያ ለማስቆም ዓለም አቀፍ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቀዋል ።ከሰልፉ ተሳታፊዎች ጋር የተደረገው ቆይታን ያካተተው ዘገባ ከስር ቀርቧል።

XS
SM
MD
LG