በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፍትሕ መጽሔት ባለቤትና ማኔጂንግ ኤዲተር ተመስገን ደሳለኝ ዋስትና ታግዷል


please wait

No media source currently available

0:00 0:04:32 0:00

ዋስትናው የታገደው፣ በተመስገን ላይ ሦስት የወንጀል ክሶችን የመሰረተው ዐቃቤ ሕግ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ በማቅረቡ መሆኑን ጠበቃው አቶ ሄኖክ አክሊሉ ገልጸዋል።

በሌላ ዜና ለ51 ቀናት በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸውን ፍ/ቤት ሲካታተሉ የነበሩ ስምንት “አሻራ”ና “ንስር” የተባሉ የዩቲዩብ ሚድያ ሰራተኞች በዋስ እንዲለቀቁ በፍርድ ቤት ቢወስንም እስካሁን አለመፈታታቸውን ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG