ጉዳያቸው በችሎት እየታየ ያለ የኦሮምያ ኒውስ ኔትዎርክ ጋዜጠኞች እና ሌሎች 15 ተከሳሾች የወንጀል ክስ እንዲያሻሽል ትዕዛዝ የተሰጠው ዓቃቤ ሕግ አንቀፁን እንጂ ክሱን ባለማሻሻሉ፤ ተከሳሾቹ ከእስር እንዲለቀቁ ጠበቃው አቤቱታ ማቅረባቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 23, 2023
በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ