በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮንሶ በምግብ እጥረት ስምንት ሕፃናት ሞቱ


ፎቶ ፋይል፦ ኮንሶ
ፎቶ ፋይል፦ ኮንሶ

በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን በምግብ እጥረት ምክኒያት ስምንት ሕፃናት መሞታቸውን የካራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አስታወቀ።

በምግብ እጥረት የተጎዱ ሌሎች ከአራት መቶ በላይ ሰዎች ደግሞ በሆስፒታሉ የሕክምና እርዳታ እንደተደረገላቸው የሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ ገርሞ ተናግረዋል።

የዞኑ ግብርና መምሪያ በዞኑ ከ100 ሺህ በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ለቪኦኤ ተናግረዋል።

ሙሉውን ከተያያዘው ዘገባ ያዳምጡ።

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00

XS
SM
MD
LG