በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢሰመኮ የተያዙ ጋዜጠኞች ጉዳይ እንደሚያሳስበው ገለፀ


ኢሰመኮ የተያዙ ጋዜጠኞች ጉዳይ እንደሚያሳስበው ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:25 0:00

ፌዴራልና የክልል የፀጥታ ባለሥልጣናት የተያዙ ሰዎች የሚገኙበትን ቦታ በአፋጣኝ እንዲያሳውቁና ተዓማኒ ክስ የማይቀርብ ከሆነ ደግም በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳስቧል።

ጋዜጠኞችንና የሚድያ ሠራተኞችን ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ውጪ ማሰር፣ ለተራዘመ የቅድመ ክስ እሥር መዳረግ፣ መደበኛ ባልሆኑ ማቆያዎች ውስጥ ማሰርና እስሩ ከመገናኛ ብዙኃን አዋጁ ጋር በሚቃረን መልኩ መከናወን የሚያሳስቡት ችግሮች እንደሆኑ ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG