በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡና ገለባን ወደ አማራጭ ኃይል የቀየረው የወጣቶች ፈጠራ


የቡና ገለባን ወደ አማራጭ ኃይል የቀየረው የወጣቶች ፈጠራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:21 0:00

“ሀስኪ” ዮሃንስ ሓይሌ እና ሆሄያት ብርሃኑ የተባሉ ወጣት የሜካኒካል ምህንድስና ባለሙያዎች ያቋቋሙት ቴክኖሎጂ ድርጅት ነው። የቡና ገለባን ወደ አማራጭ ኃይል የሚለወጥ ሰርተው በማቅረባቸው የዚህ ዓመት የቴታል ስታርት አፐር የፈጠራ ውድድር አሸናፊ ሆነዋል። በተለያዩ በየመንግስት እና የግል ተቋማት መድረኮች ላይም ለስራቸው ዕውቅና እና ሽልማት አግኝተዋል። ስለ እንቅስቃሴያቸው የበለጠ እንሰማለን። ስለ "ሀስኪ" አጀማመር ዮሃንስ ቀድሞ ይነግረናል ።

XS
SM
MD
LG