39ኛው የኢትዮጵያዊያን የስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ ፌስቲቫል ተጀመረ
ከ30 የሚበልጡ ከሁሉም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች እንዲሁም ከከካናዳ የመጡ የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ቡድኖች በስፖርት ደንብ የሚፎካከሩበት የኢትዮጵያ የስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ ፌስቲቫል በትናንትናው ዕለት ተጀመሯል። በአባቶች ቡራኬ እና መልእክት የተከፈተው ዝግጅቱ ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ህይወታቸውን በግፍ ላጡ ዜጎች የህሊና ጸሎት አፍታም ወስዷል ። ዘንድሮ ላይ የቀድሞውን የኦሜድላ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋች ክብሮም ተወልደ መድህንና ፣ የቀድሞው የአሜሪካ ድምጽ ጋዜጣ አዲሱ አበበን የክብር እንግዶች የሆኑበት መርሀ-ግብር ፣ ሌሎች ከኢትዮጵያ የመጡ እንግዶችንም ተጋባዥ አድርጓል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች