39ኛው የኢትዮጵያዊያን የስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ ፌስቲቫል ተጀመረ
ከ30 የሚበልጡ ከሁሉም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች እንዲሁም ከከካናዳ የመጡ የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ቡድኖች በስፖርት ደንብ የሚፎካከሩበት የኢትዮጵያ የስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ ፌስቲቫል በትናንትናው ዕለት ተጀመሯል። በአባቶች ቡራኬ እና መልእክት የተከፈተው ዝግጅቱ ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ህይወታቸውን በግፍ ላጡ ዜጎች የህሊና ጸሎት አፍታም ወስዷል ። ዘንድሮ ላይ የቀድሞውን የኦሜድላ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋች ክብሮም ተወልደ መድህንና ፣ የቀድሞው የአሜሪካ ድምጽ ጋዜጣ አዲሱ አበበን የክብር እንግዶች የሆኑበት መርሀ-ግብር ፣ ሌሎች ከኢትዮጵያ የመጡ እንግዶችንም ተጋባዥ አድርጓል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የትዕግሥት አሰፋ የማራቶን ክብረ ወሰን “ከዘንድሮ ውጤቶች ሁሉ ታላቁ ነው” ሲል ፌዴሬሽኑ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጆ ባይደን በትራምፕ ላይ የሚሰነዝሩትን ትችት አጠናክረው ቀጥለዋል
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የጋቦን ወታደራዊ አመራር ለለውጥ ግፊት የሚያደርጉ ጋቦናውያን እንዲታገሡ ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ