39ኛው የኢትዮጵያዊያን የስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ ፌስቲቫል ተጀመረ
ከ30 የሚበልጡ ከሁሉም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች እንዲሁም ከከካናዳ የመጡ የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ቡድኖች በስፖርት ደንብ የሚፎካከሩበት የኢትዮጵያ የስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ ፌስቲቫል በትናንትናው ዕለት ተጀመሯል። በአባቶች ቡራኬ እና መልእክት የተከፈተው ዝግጅቱ ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ህይወታቸውን በግፍ ላጡ ዜጎች የህሊና ጸሎት አፍታም ወስዷል ። ዘንድሮ ላይ የቀድሞውን የኦሜድላ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋች ክብሮም ተወልደ መድህንና ፣ የቀድሞው የአሜሪካ ድምጽ ጋዜጣ አዲሱ አበበን የክብር እንግዶች የሆኑበት መርሀ-ግብር ፣ ሌሎች ከኢትዮጵያ የመጡ እንግዶችንም ተጋባዥ አድርጓል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 23, 2023
የህወሓት ከሽብር መዝገብ መፋቅና ፓርላማው
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ በሴቶች ላይ የሚያደርሰው ጉዳት
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ ትምህርት አደናቀፈ
-
ማርች 23, 2023
ደብረ ብርሃን የሰፈሩ ተፈናቃዮች እያማረሩ ነው
-
ማርች 23, 2023
የአቶ ጌታቸው ረዳ ሹመትና የክልሉ ፓርቲዎች
-
ማርች 22, 2023
በኢትዮጵያ የተጀመረው ምርመራ መቀጠል እንዳለበት ተመድ ገለፀ