በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትግራይ ደቡባዊ ዞን አርሶ አደሮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ


ትግራይ ደቡባዊ ዞን አርሶ አደሮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00

በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን ከማይጨው ከተማ በስተምዕራብ 40 ኪሎሜትር ርቅት ላይ በምትገኘው ነቅሰገ ወረዳ ያሉ አርሶ አደሮች ካለፈው ዓመት ጀምሮ በበረታ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

የእርሻ አቅርቦት፣ የምግብ ድጋፍ፣ የቤተሰብ ምጣኔና ሌሎችም የጤና አገልግሎቶችን እንደማያገኙም ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG