ከውጪ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የወረቀት ማምረቻ ግብዓቶች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀብ ወረቀትን በዋናነትየሚጠቀሙ ጋዜጦች ከገበያ ውጪ እንዲሆኑ አሊያውም ዋጋቸው ከእጥፍ በላይ እንዲጨምር አድርጓል። መፅሃፍትምእንዲሁ እንደልብ መታተም አልቻሉም። በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ የአምስተኛ አመት ኬሚካልምህንድስና ተማሪ የሆኑ አምስት ወጣት ሴት ተማሪዎች የአትክልት እና ፍራፍሬ ተረፈ ምርት በመጠቀም በትምህርትቤታቸው ቤተሙከራ ባገኙት የፈጠራ ውጤት ታዲያ ግብዓቱን በሀገር ውስጥ ማምረት የቻሉ ሲሆን ሲሆን ሀገሪቱንየውጭ ምንዛሬን በማስቀረት እና አካባቢን በመጠበቅ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል። ስመኝሽ የቆየ ከተማሪዎቹ ሶስቱንበፈጠራ ስራቸው ዙሪያ አናግራቸዋለች፣ በቅድሚያ ራስቸውን በማስተዋወቅ ይጀምራሉ።
አምስት ሴት የዩንቨስቲ ተማሪዎች የወረቀት ዋጋን የሚቀንስ ግብዓት ፈጠሩ
ከውጪ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የወረቀት ማምረቻ ግብዓቶች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀብ ወረቀትን በዋናነት የሚጠቀሙ ምርቶች ከገበያ ውጪ እንዲሆኑ አሊያውም ዋጋቸው ከእጥፍ በላይ እንዲጨምር አድርጓል። በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ የአምስተኛ አመት ኬሚካል ምህንድስና ተማሪ የሆኑ አምስት ወጣት ሴት ተማሪዎች የአትክልት እና ፍራፍሬ ተረፈ ምርት በመጠቀም በትምህርት ቤታቸው ቤተሙከራ ባገኙት የፈጠራ ውጤት ታዲያ ግብዓቱን በሀገር ውስጥ ማምረት ችለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው