ከውጪ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የወረቀት ማምረቻ ግብዓቶች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀብ ወረቀትን በዋናነትየሚጠቀሙ ጋዜጦች ከገበያ ውጪ እንዲሆኑ አሊያውም ዋጋቸው ከእጥፍ በላይ እንዲጨምር አድርጓል። መፅሃፍትምእንዲሁ እንደልብ መታተም አልቻሉም። በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ የአምስተኛ አመት ኬሚካልምህንድስና ተማሪ የሆኑ አምስት ወጣት ሴት ተማሪዎች የአትክልት እና ፍራፍሬ ተረፈ ምርት በመጠቀም በትምህርትቤታቸው ቤተሙከራ ባገኙት የፈጠራ ውጤት ታዲያ ግብዓቱን በሀገር ውስጥ ማምረት የቻሉ ሲሆን ሲሆን ሀገሪቱንየውጭ ምንዛሬን በማስቀረት እና አካባቢን በመጠበቅ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል። ስመኝሽ የቆየ ከተማሪዎቹ ሶስቱንበፈጠራ ስራቸው ዙሪያ አናግራቸዋለች፣ በቅድሚያ ራስቸውን በማስተዋወቅ ይጀምራሉ።
አምስት ሴት የዩንቨስቲ ተማሪዎች የወረቀት ዋጋን የሚቀንስ ግብዓት ፈጠሩ
ከውጪ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የወረቀት ማምረቻ ግብዓቶች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀብ ወረቀትን በዋናነት የሚጠቀሙ ምርቶች ከገበያ ውጪ እንዲሆኑ አሊያውም ዋጋቸው ከእጥፍ በላይ እንዲጨምር አድርጓል። በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ የአምስተኛ አመት ኬሚካል ምህንድስና ተማሪ የሆኑ አምስት ወጣት ሴት ተማሪዎች የአትክልት እና ፍራፍሬ ተረፈ ምርት በመጠቀም በትምህርት ቤታቸው ቤተሙከራ ባገኙት የፈጠራ ውጤት ታዲያ ግብዓቱን በሀገር ውስጥ ማምረት ችለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2024
ሠላሳ ዓመታት ያለፉት የኢትዮጵያ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ
-
ማርች 28, 2024
በጋቦን ብሔራዊ ምክክር ሊጀመር ነው
-
ማርች 28, 2024
በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል
-
ማርች 28, 2024
በተጠናከረው የሩሲያ የሚሳዬል ጥቃት ዩክሬናውያን የአሜሪካን ርዳታ ይሻሉ
-
ማርች 28, 2024
አማራ ክልል ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መግለጫ ምላሽ ሰጠ
-
ማርች 28, 2024
በወለጋ ዞኖች በቀጠለው ግጭት 16 ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ