ከውጪ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የወረቀት ማምረቻ ግብዓቶች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀብ ወረቀትን በዋናነትየሚጠቀሙ ጋዜጦች ከገበያ ውጪ እንዲሆኑ አሊያውም ዋጋቸው ከእጥፍ በላይ እንዲጨምር አድርጓል። መፅሃፍትምእንዲሁ እንደልብ መታተም አልቻሉም። በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ የአምስተኛ አመት ኬሚካልምህንድስና ተማሪ የሆኑ አምስት ወጣት ሴት ተማሪዎች የአትክልት እና ፍራፍሬ ተረፈ ምርት በመጠቀም በትምህርትቤታቸው ቤተሙከራ ባገኙት የፈጠራ ውጤት ታዲያ ግብዓቱን በሀገር ውስጥ ማምረት የቻሉ ሲሆን ሲሆን ሀገሪቱንየውጭ ምንዛሬን በማስቀረት እና አካባቢን በመጠበቅ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል። ስመኝሽ የቆየ ከተማሪዎቹ ሶስቱንበፈጠራ ስራቸው ዙሪያ አናግራቸዋለች፣ በቅድሚያ ራስቸውን በማስተዋወቅ ይጀምራሉ።
አምስት ሴት የዩንቨስቲ ተማሪዎች የወረቀት ዋጋን የሚቀንስ ግብዓት ፈጠሩ
ከውጪ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የወረቀት ማምረቻ ግብዓቶች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀብ ወረቀትን በዋናነት የሚጠቀሙ ምርቶች ከገበያ ውጪ እንዲሆኑ አሊያውም ዋጋቸው ከእጥፍ በላይ እንዲጨምር አድርጓል። በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ የአምስተኛ አመት ኬሚካል ምህንድስና ተማሪ የሆኑ አምስት ወጣት ሴት ተማሪዎች የአትክልት እና ፍራፍሬ ተረፈ ምርት በመጠቀም በትምህርት ቤታቸው ቤተሙከራ ባገኙት የፈጠራ ውጤት ታዲያ ግብዓቱን በሀገር ውስጥ ማምረት ችለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
የአሜሪካ ታጋቾች ተደራዳሪ ከሐማስ ጋራ የነበራቸውን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል
-
ማርች 09, 2025
"ከከተሞች ውጭ ያሉ አካል ጉዳተኞችም ትኩረትን ይሻሉ" - ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ
-
ማርች 09, 2025
አትሌቶችን በማፍራት ያለእድሜ ጋብቻን የሚከላከለው ተቋም
-
ማርች 09, 2025
የንጽሕና መጠበቂያ አቅርቦት ለማሻሻል ያለመችው ወጣት
-
ማርች 08, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርች 8ትን በሴቶች ብቻ በሚደረጉ በረራዎች እያከበረ ነው