“አንድ ትልቅ የኪነጥበበ ፈጣሪ እንዳጣን ነው የማስበው”ደራሲ እና ሀያሲ ዳንኤል ወርቁ
ቁጥራቸው በበዛ የራዲዮ እና የቴሌቭዥን ድራማዎች ደራሲነቱ እና አዘጋጅነቱ የሚታወቀው ሰለሞን ዓለሙ በተወለደ በ62 ዓመቱ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም ተለይቷል። በመቶዎች የሚቆጠሩ የጥበብ ሥራዎችን ለአድማጭ እና ለተመልካች ያቀረበው አንጋፋው የኪነጥበብ ሰው ነገ ረቡዕ ሰኔ 22 /2014 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ከሰዓት በኃላ አድናቂዎቹ በሚገኙበት የክብር ሽኝት እንደሚደረግለት፤ የቀብር ሥነ ስርዓቱም ሰዓት በቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈፀም ታውቋል። ከቅርብ ጓደኞቹ አንዱ የሆነው ደራሲ፣ተርጓሚን ሐያሲ ዳንኤል ወርቁ “አንድ ትልቅ የኪነጥበበ ፈጣሪ እንዳጣን ነው የማስበው” ብሎናል። /ሀብታሙ ስዩም የዕውቁን ከያኒ የቅርብ ጓደኞች እና የስራ አጋሮች ጠይቆ ያሰናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 20, 2023
ለውሃ ነክ ስጋቶች የተጋለጡ የአፍሪካ ህፃናት
-
ማርች 20, 2023
የብሊንከን የኢትዮጵያ ጉብኝት ፋይዳ ሲዳሰስ
-
ማርች 20, 2023
በቱሪዝም ዘርፉ ላይ የተጣለው የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ ተጠየቀ
-
ማርች 20, 2023
ሺ ጂፒንግ ሞስኮ ናቸው
-
ማርች 20, 2023
የባሌ አባገዳዎች ተቃውሞ
-
ማርች 20, 2023
ጥንታዊ ዕደ-ጥበባትን ለአዲሱ ትውልድ