በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ድርቅ የአፋር ነዋሪዎችን ቆሻሻ የወንዝ ውሃ እንዲጠጡ እያስገደደ ነው


ድርቅ የአፋር ነዋሪዎችን ቆሻሻ የወንዝ ውሃ እንዲጠጡ እያስገደደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:57 0:00

በአስከፊነቱ ለአስርት ዓመታት ታይቶ የማይታወቅ ድርቅ የአፍሪካ ቀንድን እያጠቃ ባለበት በአሁኑ ወቅት የአፋር ነዋሪዎች ቆሻሻ የወንዝ ውሃ እንዲጠጡ እየተገደዱ ነው።

ባለሥልጣናትና የረድኤት ድርጅቶች ማድረግ የሚችሉት በመኪና ውሃ ማቅረብ ሲሆን ይህም በቻሉ ግዜ ብቻ የሚሆን ነው ትለናለች የቪኦኤዋ ሃሊማ አቱማኒ ከአፋር በላከችው ዘገባ።

እንግዱ ወልዴ ያቀርበዋል።

XS
SM
MD
LG