ግብርናን ለማዘመን ስላለመው "ለእርሻ " አገልግሎት ጥቂት ነገሮች
ከህዝቧ መካከል አብዛኛው በግብርና መስክ በተሰማራባት ኢትዮጵያ ፣ የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን ያለሙ የተለያዩ አገልግሎቶች እየተበራከቱ ይገኛሉ። "ለእርሻ" የተሰኘው በግሪን አግሮ ሶሉሽን ተቋም የተገነባው አገልግሎት አንዱ ነው። ገበሬዎች ለእርሻ የሚፈልጓቸውን ግብዓቶችን የሚያዝዙበት፣ ሙያዊ ምክር የሚያገኙበት አገልግሎት ነው። በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣት እና አንጋፋ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ እያደረገ ስለመሆኑ ስለ ተነገረለት አገልግሎት የበለጠ ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም ፣የተቋሙን ኃላፊ አቶ አብርሃም እንድሪያስን በስልክ መስመር አግኝቷቸዋል። አገልግሎቱን ለመጀመር ያበቁ ምክንያቶችን ቀድሞ ያስረዳሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ ሺሻ በኢትዮ ኤርትራውያን ወጣቶች ላይ ጫና እያሳደረ ነው
-
ጁን 02, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 02, 2023
ተፈጥሮንና ፋሽንን ያሰናኘችው የልብስ ንድፍ ባለሞያ
-
ጁን 01, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 01, 2023
ኦቲዝምን የተመለከተው የመረጃ ልውውጥ መድረክ