ግብርናን ለማዘመን ስላለመው "ለእርሻ " አገልግሎት ጥቂት ነገሮች
ከህዝቧ መካከል አብዛኛው በግብርና መስክ በተሰማራባት ኢትዮጵያ ፣ የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን ያለሙ የተለያዩ አገልግሎቶች እየተበራከቱ ይገኛሉ። "ለእርሻ" የተሰኘው በግሪን አግሮ ሶሉሽን ተቋም የተገነባው አገልግሎት አንዱ ነው። ገበሬዎች ለእርሻ የሚፈልጓቸውን ግብዓቶችን የሚያዝዙበት፣ ሙያዊ ምክር የሚያገኙበት አገልግሎት ነው። በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣት እና አንጋፋ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ እያደረገ ስለመሆኑ ስለ ተነገረለት አገልግሎት የበለጠ ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም ፣የተቋሙን ኃላፊ አቶ አብርሃም እንድሪያስን በስልክ መስመር አግኝቷቸዋል። አገልግሎቱን ለመጀመር ያበቁ ምክንያቶችን ቀድሞ ያስረዳሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 26, 2025
ጄን ዚ መራጮች እና የትራምፕ ፖሊሲዎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ