በኦሮሚያ ክልል በተፈፀመ ጥቃት በትንሹ 260 ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ከትናንት በስቲያ ቅዳሜ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ቁጥራቸው የበዛ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ከጥቃቱ አመለጥን ያሉ የዐይን እማኞች እና የሟቾቹ ቤተሰቦች ተናገሩ። ነዋሪዎቹ ጥቃቱ የደረሰባቸው “አማራ” በመሆናቸው ብቻ መሆኑን ገልፀው በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቁጥር የተለያየ መሆኑን ይናገራሉ። ማምሻውን በዚህ ጉዳይ ላይ ዘገባ ያወጣው ሮይተር የዜና ወኪል ነዋሪዎቹ ጠቅሶ የሟቾች ቁጥር 260 መሆኑን አስነብቧል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
የአእዋፋት ኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ ኮቪድ አሥራ ዘጠኝን የዋዛ ነገር ያስመስለው ይሆን?
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
በምግብ ዋስትና ላይ የሚወያይ የአፍሪካ የግብርና ሚንስትሮች ጉባዔ በካምፓላ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
በትግራይ ክልል የጤና ባለሞያዎች ፍልሰት በየወሩ እየጨመረ መኾኑን ማኅበሩ ገለጸ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
በቡግና ወረዳ ከ78ሺሕ በላይ ሰዎች የርዳታ እህል እንዳላገኙ ዞኑ አስታወቀ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
ኢትዮጵያ ከቻይና ጋራ ባላት የንግድ ግንኙነት ተጠቃሚ ናት?
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
ግጭቶች እና የግብአቶች እጥረት ወባን ለመከላከል "ፈተናዎች ኾነዋል" ተባለ