በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ ክልል በተፈፀመ ጥቃት በትንሹ 260 ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ


በኦሮሚያ ክልል በተፈፀመ ጥቃት በትንሹ 260 ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:40 0:00

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ከትናንት በስቲያ ቅዳሜ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ቁጥራቸው የበዛ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ከጥቃቱ አመለጥን ያሉ የዐይን እማኞች እና የሟቾቹ ቤተሰቦች ተናገሩ። ነዋሪዎቹ ጥቃቱ የደረሰባቸው “አማራ” በመሆናቸው ብቻ መሆኑን ገልፀው በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቁጥር የተለያየ መሆኑን ይናገራሉ። ማምሻውን በዚህ ጉዳይ ላይ ዘገባ ያወጣው ሮይተር የዜና ወኪል ነዋሪዎቹ ጠቅሶ የሟቾች ቁጥር 260 መሆኑን አስነብቧል።

XS
SM
MD
LG