ሰዎች ከመኪና እንዲወርዱ ተደርገው በተፈፀመው አሰቃቂ ግድያ የመንግሥት ኃይሎች ጭምር መሳተፋቸውን ኢሰመኮ ገለፀ
በርካታ ሰዎች ከመኪና እንዲወርዱ ተደርገው በጅምላ ሲገደሉ የሚያሳየው አሰቃቂ የግድያ ድርጊት መደበኛ እና ኢ-መደበኛ የመንግሥት ኃይሎች ከወራት በፊት የፈጸሙት መሆኑን ኢሰመኮ ገለጸ። ድርጊቱ የተፈጸመው ባለፈው ታኅሳስ ወር መሆኑን ኮሚሽኑ ባደረገው ምርመራ ማረጋገጡን ለአሜሪካ ድምፅ ያብራሩት የሰብዓዊ መብቶች ክትትል ምርመራ ሲኒየር ዳይሬክተር አቶ ይበቃል ግዛው፣ ቪዲዮው ከዚህ በፊት ካለው መረጃ፣ ተጨማሪ ኃይሎች በድርጊቱ ስለመሳተፋቸው እንደሚጠቁም ገልጸዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው