በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሀገራዊ ቀውሶች እና መፍትሄዎችን ያንጸባርቃሉ የተባሉ የሸክላ ላይ ስዕሎች ለዕይታ ቀረቡ


ሀገራዊ ቀውሶች እና መፍትሄዎችን ያንጸባርቃሉ የተባሉ የሸክላ ላይ ስዕሎች ለዕይታ ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:16 0:00

ባለፈው ቅዳሜ የተከፈተው ዓውደ ርዕዩ እንስራ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሸክላ ላይ የተሳሉ ስዕሎች ለዕይታ የቀረቡበት ነው፡፡ በአፍሪካ ደረጃም ቢሆን መሰል የሸክላ ላይ ስዕሎች ዓውደ ርዕይ የተለመደ እንዳልሆነ የሚገልጸው ሰዓሊው፣ በሸክላ ላይ የጥበብ ስራዎቹ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ያለውን ሀገራዊ ቀውስ በማንጸባረቅ እያንዳንዱ ሰው ለመፍትሔው ምን ማበርከት እንደሚችል ማመልከት ዓላማው መሆኑን ይገልጻል፡፡

XS
SM
MD
LG