በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ የጸረ-ሙስና ጉባኤ በጋቦሮኔ


የአፍሪካ የጸረ-ሙስና ጉባኤ በጋቦሮኔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:35 0:00

ቦትስዋና በትናንትው እለት እና ዛሬ በአፍሪቃ ኅብረት እና በዓለም የገንዘብ ድርጅት /አይኤምኤፍ/ የተመራ የፀረ ሙስና ጉባኤ አስተናግዳለች።

"የኮቪድ 19 ወረርሽኝ የመልካም አስተዳደር አስፈላጊነትን ይበልጥ አጉልቶ አሳይቷል" ሲል አይኤምኤፍ ጉባኤው አስታውቋል።

ጠንካራ የኢኮኖሚ ተቋማት ያላቸው አገሮች አዳዲሶቹን ፈተናዎች ለመቋቋም የተሻለ እድል እንዳላቸው እና ፈጥነው ለማገገምም ዝግጁ መሆናቸውም አይኤምኤፍ ጨምሮ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG