በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተ.መ.ድ የምስራቃዊ ኮንጎ የጸጥታ ጉዳይ አሳስቦኛል አለ


North Kivu and Ituri DRC
North Kivu and Ituri DRC

የተ.መ.ድ ዋና ጸሃፊ ቃል አቀባይ ስቴፋኒ ዱጃሪክ በምስራቅ ዴሞክራቲክ ኮንጎ እየወደቀ የመጣው የጸጥታ ሁኔታ እና ኮዴኮ የተሰኘው የኮንጎ የልማት ትብብር አማካኝነት በንጹሃን ዜጎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት አሳስቦናል አሉ። ቃል አቀባዩ የውጭ ታጣቂዎች፣ ኤም 23 እና የታጣቂዎች ዴሞክራሲያዊ ጥምረት፣ ቀዩ ባባራ እና የሩዋንዳ ተገንጣዮች ቀተናው የሰላም ስጋት እንዲኖርበት አድርገዋል ብለዋል።

ቃል አቀባዩ ሁሉም አካላት በአስቸኳይ ግጭት እንዲያቆሙም ጥሪ አድርገዋል። በተጨማሪም የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኦፍ ኮንጎ ሉዓላዊነት፣ ሕብረት፣ እራስ ገዠነት እና ድንበር እንዲከበር እና የገባነው ቃል እናከብራለን። የርቀት ጦርነት እንዳይካሄድባትም እንጥራለን ብለዋል።

XS
SM
MD
LG