በተቋማት እና የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች መካከል ድልድልይ ለመሆን ያለመ አገልግሎት ስራ ጀመረ
ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፉ በሚገኙት የፋይናንስ እና ቴሌኮም ዘርፎች ውስጥ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ልምድ ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ተሳታፊ እንዲሆኑ ያለመ አንድ መርሀ-ግብር ከሰሞኑ ይፋ ተደርጓል። "ለ ሰርክል" የተሰኘው መርሀ -ግብር በዘርፎቹ እና በባለሙያዎች መካከል እንደ ድልድይ በመሆን ባለሙያዎች ለተወሰኑ ጊዜያት ችሎታቸውን እንዲሸጡ የሚያመቻች ነው። የሀሳቡ ጠንሳሽ የሆነው ላውሬንድዩ አንድ አሶሺየትስ የቴክኖሎጂ ጉዳይ አማካሪ ተቋም ኃላፊ ከሆኑት በርናልድ ላውሬንድዩ ጋር የተደረገውን ቆይታ ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 06, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 05, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ ሺሻ በኢትዮ ኤርትራውያን ወጣቶች ላይ ጫና እያሳደረ ነው
-
ጁን 02, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 02, 2023
ተፈጥሮንና ፋሽንን ያሰናኘችው የልብስ ንድፍ ባለሞያ