በተቋማት እና የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች መካከል ድልድልይ ለመሆን ያለመ አገልግሎት ስራ ጀመረ
ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፉ በሚገኙት የፋይናንስ እና ቴሌኮም ዘርፎች ውስጥ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ልምድ ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ተሳታፊ እንዲሆኑ ያለመ አንድ መርሀ-ግብር ከሰሞኑ ይፋ ተደርጓል። "ለ ሰርክል" የተሰኘው መርሀ -ግብር በዘርፎቹ እና በባለሙያዎች መካከል እንደ ድልድይ በመሆን ባለሙያዎች ለተወሰኑ ጊዜያት ችሎታቸውን እንዲሸጡ የሚያመቻች ነው። የሀሳቡ ጠንሳሽ የሆነው ላውሬንድዩ አንድ አሶሺየትስ የቴክኖሎጂ ጉዳይ አማካሪ ተቋም ኃላፊ ከሆኑት በርናልድ ላውሬንድዩ ጋር የተደረገውን ቆይታ ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 27, 2022
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 26, 2022
የቡና ምርት እና ጣዕም ያቀናው "ጌሻ ቪሌጅ"
-
ጁን 24, 2022
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 23, 2022
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 23, 2022
ኢትዮጵያ የስደተኞችን ደህንነት ለማስጠበቅ ምን እየሰራች ነው?
-
ጁን 22, 2022
ጋቢና ቪኦኤ