በተቋማት እና የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች መካከል ድልድልይ ለመሆን ያለመ አገልግሎት ስራ ጀመረ
ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፉ በሚገኙት የፋይናንስ እና ቴሌኮም ዘርፎች ውስጥ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ልምድ ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ተሳታፊ እንዲሆኑ ያለመ አንድ መርሀ-ግብር ከሰሞኑ ይፋ ተደርጓል። "ለ ሰርክል" የተሰኘው መርሀ -ግብር በዘርፎቹ እና በባለሙያዎች መካከል እንደ ድልድይ በመሆን ባለሙያዎች ለተወሰኑ ጊዜያት ችሎታቸውን እንዲሸጡ የሚያመቻች ነው። የሀሳቡ ጠንሳሽ የሆነው ላውሬንድዩ አንድ አሶሺየትስ የቴክኖሎጂ ጉዳይ አማካሪ ተቋም ኃላፊ ከሆኑት በርናልድ ላውሬንድዩ ጋር የተደረገውን ቆይታ ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 26, 2025
ጄን ዚ መራጮች እና የትራምፕ ፖሊሲዎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ