በተቋማት እና የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች መካከል ድልድልይ ለመሆን ያለመ አገልግሎት ስራ ጀመረ
ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፉ በሚገኙት የፋይናንስ እና ቴሌኮም ዘርፎች ውስጥ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ልምድ ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ተሳታፊ እንዲሆኑ ያለመ አንድ መርሀ-ግብር ከሰሞኑ ይፋ ተደርጓል። "ለ ሰርክል" የተሰኘው መርሀ -ግብር በዘርፎቹ እና በባለሙያዎች መካከል እንደ ድልድይ በመሆን ባለሙያዎች ለተወሰኑ ጊዜያት ችሎታቸውን እንዲሸጡ የሚያመቻች ነው። የሀሳቡ ጠንሳሽ የሆነው ላውሬንድዩ አንድ አሶሺየትስ የቴክኖሎጂ ጉዳይ አማካሪ ተቋም ኃላፊ ከሆኑት በርናልድ ላውሬንድዩ ጋር የተደረገውን ቆይታ ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 18, 2024
ጋቢና ቪኦኤ
-
ኦክቶበር 17, 2024
ለቴክኖሎጂ ዕውቀት ልቀት የሚታትረው የትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ተቋም
-
ኦክቶበር 11, 2024
ጋቢና ቪኦኤ
-
ኦክቶበር 07, 2024
የከፍተኛ ትምህርት ማለፊያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች እጣ
-
ኦክቶበር 05, 2024
በመንግስታቱ ድርጅት ጉባኤ ኢትዮጵያውያንን ያስተሳሰረው መድረክ
-
ኦክቶበር 04, 2024
ጋቢና ቪኦኤ