በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦፌኮ የኦነግን ባንዲራ እንዳይጠቀም ኦነግ ጠየቀ


ኦፌኮ የኦነግን ባንዲራ እንዳይጠቀም ኦነግ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00

ኦፌኮ የኦነግን ባንዲራ እንዳይጠቀም ኦነግ ጠየቀ

የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ የኦነግን ሰንደቅ ዓላማ እንዳይጠቀም ኦነግ የጠየቀው በአባላቱ ጥያቄ መሠረት መሆኑን ገልጿል።

ደብዳቤው በሁለቱ ፓርቲዎች ግንኙነት ላይ የሚያመጣው ተፅዕኖ ይኖራል ብለው እንደማያምኑ የኦነግ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ለሚ ገመቹ ተናግረው የተፃፈው ለግልፅነት ሲባል ነው ብለዋል።

ኦፌኮ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆነም።

XS
SM
MD
LG