በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከስደት በፊት በአንክሮ ማሰብን" የሚያበረታታው አዲስ ዘመቻ


ከስደት በፊት በአንክሮ ማሰብን" የሚያበረታታው አዲስ ዘመቻ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:36 0:00

በሕገ ወጥ መንገድ ስደትን የሚመርጡ ቁጥራቸው የበዛ ወጣቶች እስከ ሞት ለሚያደርሱ የከፉ መከራዎች ይጋለጣሉ። ይሄንን ለማስቀረት ይረዳል በሚል፤ ወጣቶች ከመሰደዳቸው በፊት በአንክሮ እንዲያስቡበት የሚያደርገው አዲስ ዘመቻ ነገሮችን ለመገንዘብ ይረዳሉ የተባሉ ሐሳቦችን ያጋራል። ወጣቶቹ ለመሰደድ ከወሰኑም ሕጋዊ አማራጮችን እንዲመርጡ የሚረዱ ምክረ ሐሳቦችም በዘመቻው ተካተዋል። /ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/

XS
SM
MD
LG