በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ ነክ ርእሶች


አፍሪካ ነክ ርእሶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:33 0:00

የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል ባለፈው አርብ ከሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ጋር ተገናኝተው በዩክሬኑ ጦርነት እና አፍሪካ ላይ ስላስከተለው አንድምታ ተነጋግረዋል። ጦርነቱን ተከትሎ የእህል አቅርቦት መቋረጡ በበርካታ የአፍሪካ ሀገሮች የምግብ ዕጥረቱን አባብሶታል በሚሊዮኖች የተቆጠሩ አፍሪካውያን ለረሃብ ተጋልጠዋል፣ መሀመድ ዩሱፍ ከናይሮቢ ዘግቦበታል።

የአፍሪካ ልማት ባንክ በቅርቡ ጋና ውስጥ ባካሄደው ዐመታዊ ስብሰባ የዩክሬይኑ ጦርነት የአህጉሪቱን ኢኮኖሚ ዕድገት እንደሚያቀዛቅዝ መጠቆሙን የሚያመለክት ዘገባም ኬንት ሜንሳህ ከአክራ አጠናቅሯል ቆንጅት ታየ ሁለቱን አጣምራ ለአፍሪካ ነክ ርዕሶች ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

XS
SM
MD
LG