የጥንታዊ ኢትዮጵያን ታሪክ ያጠኑት ሊቅ ፕሮፌሰር ጌታቸው ሀይሌ ልጅ፣ ርብቃ ሀይሌ በስደት ለ25 አመታት በኖረችበት አሜሪካን ሀገር የስደት ህይወትን ለማሸነፍ እና በህግ ትምህርት ትልቅ ቦታ ለመድረስ የረዳትን ጥራት ያለው ትምህርት ወደ ኢትዮጵያ ለመውሰድ የኢትዮጵያ ትምህርት ተነሳሽነት ተቋም በመመስረት ዓለም አቀፍ ድረጃው የጠበቀ ትምህርት መስጠት ጀምራለች። ተቋሙ በደብረብርሃን የከፈተው ሀይሌ ማናስ አካዳሚ አዳሪ ትምህርትቤት 400 የሁለተኛ ድረጃ ተማሪዎችን ከመላው ኢትዮጵያ ተቀብሎ ማስተማር የሚችል አቅም ያለው ሲሆን የአመራርና ማህበረሰብን የመገንባት ብቃት ያላቸው ተማሪዎችን የማፍራት እቅድ አለው። ስመኝሽ የቆየ ርብቃ በተለይ በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል እያደረገች ስላለችው ጥረት አነጋግራታለች።
የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል አልማ የተነሳችው ኢትዮጵያዊት - ርብቃ ሀይሌ
የፕሮፌሰር ጌታቸው ሀይሌ ልጅ፣ ርብቃ ሀይሌ የስደት ህይወትን ለማሸነፍ የረዳትን ጥራት ያለው ትምህርት ወደ ኢትዮጵያ ለመውሰድ የኢትዮጵያ ትምህርት ተነሳሽነት ተቋም በመመስረት ዓለም አቀፍ ድረጃውን የጠበቀ ትምህርት መስጠት ጀምራለች። ተቋሙ በደብረብርሃን የከፈተው ሀይሌ ማናስ አካዳሚ አዳሪ ትምህርትቤት 400 የሁለተኛ ድረጃ ተማሪዎችን ከመላው ኢትዮጵያ ተቀብሎ ማስተማር የሚችል ሲሆን የአመራርና ማህበረሰብን የመገንባት ብቃት ያላቸው ተማሪዎችን የማፍራት እቅድ አለው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት
-
ኦክቶበር 21, 2024
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት በሁለት ቋሚ አባል ሀገራት መወከል እንደሚገባት ጉተሬዥ ተናገሩ
-
ኦክቶበር 18, 2024
ድንበር አቋርጠው የሚገቡ ሕገ ወጥ ስደተኞች እና የደኅንነት ጉዳይ
-
ኦክቶበር 18, 2024
ቱርክ በአፍሪካ ቀንድ ያሏትን ግቦች አደጋ ላይ የጣለው የሶማሊያና የኢትዮጵያ ግንኙነት
-
ኦክቶበር 17, 2024
ከጥቅምቱ የአሜሪካ ምርጫ ጋር ተያይዞ የሚመጣ የአይምሮ ጭንቀት
-
ኦክቶበር 16, 2024
የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ዛሬ መጀመሩን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ