በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከቀርቅሀ ለአካል ጉዳተኞች አጋዥ መላን ስለፈጠረው ወጣት በጥቂቱ


ከቀርቅሀ ለአካል ጉዳተኞች አጋዥ መላን ስለፈጠረው ወጣት በጥቂቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:16 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ተፈጥራዊ እና ሰው ሰራስ ምክንያቶች ለመንቀሳቀስ ያልቻሉ ወገኖች ከሚቸገሩበት ጉዳይ መካከል አንዱ ለመንቀሳቀሻ የሚሆን ተሽከርካሪ ወንበር አለማግኘት ነው። ይሄንን ችግር የተመለከተ አንድ ወጣት በሀገር በቀል አማራጮች ችግሩን ለመቅረፍ ጥረቱን ከጀመረ ሰነባብቷል። አቤል ኃ/ጊዮርጊስ ይባላል ።ከቀርቀሃ የተለያዩ ቁሳቁሶችን የሚገነባ "ባምቡ ላብ" ድርጅት መስራች ነው። ለአካል ጉዳተኞች የሚሆኑ ተሸክርካሪዎች እና ብስክሌቶችን ከቀርቅሃ በማምረት ትኩረት እያሰበ ከሚገኘውን አቤል ኃ/ጊዮርጊስ ጋር ቆይታ ያደርገው ሀብታሙ ስዩም ነው። አቤል ስለ ስራው አጃማመር ቀድሞ ያስረዳል ።

XS
SM
MD
LG