በአፋር ክልል ተላላክ ወረዳና በደቡብ ወሎ ዞን አርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ በግለሰቦች መካከል ተቀሰቀሰ የተባለ ግጭት ወደ ተኩስ ልውውጥ ተቀይሮ ለሰዎች ሞትና መቁሰል ምክንያት መሆኑ ተገለጸ፡፡
የአካባቢው ኗሪዎች ሶስት ቀናት እንዳለፈው በገለጹት የተኩስ ልውውጥ በርካቶች መፈናቀላቸውን ጠቁመው የከፋ ሰብአዊ ጉዳት ሳይደርስ የፌዴራሉም ሆነ የክልል መንግግታቱ መፍትሄ እንዲያፈላልጉ ጠይቀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 08, 2023
ዐዲስ አበባ ከተማ ለእሑድ ከተጠራው ሰልፍ ጋራ በተያያዘ ብዙ ሰዎች እየታሰሩ ነው
-
ዲሴምበር 08, 2023
አንጋፋውን የባህል ማዕከል ወደ ቀድሞ ዝናው የመመለስ የዩኒቨርሲቲው ውጥን ይሳካ ይኾን?
-
ዲሴምበር 06, 2023
ብሔር ተኮር ትርክቶች ግጭቶችን እያባባሱ እንደኾነ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ