በአፋር ክልል ተላላክ ወረዳና በደቡብ ወሎ ዞን አርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ በግለሰቦች መካከል ተቀሰቀሰ የተባለ ግጭት ወደ ተኩስ ልውውጥ ተቀይሮ ለሰዎች ሞትና መቁሰል ምክንያት መሆኑ ተገለጸ፡፡
የአካባቢው ኗሪዎች ሶስት ቀናት እንዳለፈው በገለጹት የተኩስ ልውውጥ በርካቶች መፈናቀላቸውን ጠቁመው የከፋ ሰብአዊ ጉዳት ሳይደርስ የፌዴራሉም ሆነ የክልል መንግግታቱ መፍትሄ እንዲያፈላልጉ ጠይቀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ