በአፋር ክልል ተላላክ ወረዳና በደቡብ ወሎ ዞን አርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ በግለሰቦች መካከል ተቀሰቀሰ የተባለ ግጭት ወደ ተኩስ ልውውጥ ተቀይሮ ለሰዎች ሞትና መቁሰል ምክንያት መሆኑ ተገለጸ፡፡
የአካባቢው ኗሪዎች ሶስት ቀናት እንዳለፈው በገለጹት የተኩስ ልውውጥ በርካቶች መፈናቀላቸውን ጠቁመው የከፋ ሰብአዊ ጉዳት ሳይደርስ የፌዴራሉም ሆነ የክልል መንግግታቱ መፍትሄ እንዲያፈላልጉ ጠይቀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 29, 2022
በደራሼ ምክንያት ባለሥልጣናትና ሌሎችም ታሠሩ
-
ጁን 28, 2022
ድንበር ላይ ባለው ሁኔታ የሱዳን፣ የኢትዮጵያ መንግሥትና የህወሓት መግለጫዎች
-
ጁን 28, 2022
ዳኞች እንዲቀየሩ የጠየቁ ጋዜጠኞችና ሌሎች ተከሳሾች አቤቱታ ውድቅ ሆነ