በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች “አፍሪካን አርሚዎርም” የተሰኘ ተምች ወረርሽኝ 10 ሺሕ ሄክታር መሬት መውረሩን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ አርሶ አደሮችም ተምቹ በበቆሎ፣ በሩዝ በጤፍ እና በዳጉሳ ቋሚ ሰብሎች ላይ ጉዳት ማድረሱን ገልፀዋል።
የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል እና የእርሻ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ክንፉ በክልሉ አራት ዞኖች እና 12 ወረዳዎች መከሰቱን ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 20, 2023
የራያ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ያግኝ የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
-
ማርች 03, 2023
በዋስ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው ወንጌላዊ ቢኒያም ከእስር አልተፈቱም
-
ማርች 02, 2023
የደህንነት ባለሞያዎች በአፍሪካ ስለተስፋፋው የጽንፈኝነት ጥቃት መከሩ
-
ማርች 02, 2023
"የተባበር በርታ መኖሪያ መንደር" ክፍለ ከተማውን በአጥፊነት ከሠሠ
-
ፌብሩወሪ 18, 2023
ምርጫ ቦርድ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ ጊዜያዊ ውጤት አስታወቀ