በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች “አፍሪካን አርሚዎርም” የተሰኘ ተምች ወረርሽኝ 10 ሺሕ ሄክታር መሬት መውረሩን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ አርሶ አደሮችም ተምቹ በበቆሎ፣ በሩዝ በጤፍ እና በዳጉሳ ቋሚ ሰብሎች ላይ ጉዳት ማድረሱን ገልፀዋል።
የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል እና የእርሻ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ክንፉ በክልሉ አራት ዞኖች እና 12 ወረዳዎች መከሰቱን ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 23, 2023
በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ