በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ሴቶች ላይ ደረሱ የተባሉ የተለያዩ ጥቃቶችን አሳይቷል ስለተባለው ትርኢት


በትግራይ ሴቶች ላይ ደረሱ የተባሉ የተለያዩ ጥቃቶችን አሳይቷል ስለተባለው ትርኢት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:09 0:00

በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ወቅት በትግርይ ሴቶች ላይ ደረሱ የተባሉ የተለያዩ ጥቃቶችን ያሳያል የተባለ የፋሽን ትርኢት ሰሞኑን በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ውስጥ ቀርቦ ነበር። "መልኪ ትግራይ" ወይም የትግራይ መልኮች በሚል የቀረበውን የ"ፋሽን" ትርዒት አዘጋጆችና ተሳታፊዎች ያነጋገረው የመቀሌው ዘጋቢያችን ሙሉጌታ አፅብሃ እንደሚከተለው ያቀርበዋል።

XS
SM
MD
LG