በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል የተመረቀው የኩላሊት እጥበት ማዕከል


በዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል የተመረቀው የኩላሊት እጥበት ማዕከል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00

በዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል የተመረቀው የኩላሊት እጥበት ማዕከል

በመንግሥት ሆስፒታሎች ይሰጥ የነበረውን የኩላሊት እጥበት አገልግሎት በአምስት እጥፍ እንደሚያሳድግ የተገለፀው በዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል የተመረቀው ማዕከል ለታካሚዎች ትልቅ እፎይታ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ የኩላሊት ሕመምተኞች በጎ አድራጎት ማኅበር መስራች አቶ ሰለሞን አሰፋ ተናግረዋል።

ማዕከሉ በቀን እስከ 90 ሰዎችን የማገልገል አቅም እንዳለው ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG