በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ40 ኮንቴነር በላይ የጤና መሳሪያዎችን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ የተዘጋጀው ቡድን


ከ40 ኮንቴነር በላይ የጤና መሳሪያዎችን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ የተዘጋጀው ቡድን
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:40 0:00

በሰሜን ካሊፎርኒያ የሚገኙ ከ20 በላይ የሚሆኑ የጤና ባለሞያዎች ገንዘብ በማሰባብሰብ በሰሜን ኢትዮጵያ ለተጎዱ አራት የጤና ጣቢያዎች ወደ 40 ኮንቴነር የሚጠጋ ቁሳቁስ ለመላክ ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል። የቡድኑ አስተባባሪን የሆኑት እና በሰሜን ካሊፎኒያ ግዛት የጉበት ንቅለተከላ ሃኪም ዶ/ር ቅድስት ኪዳኔ ይማም ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል።

XS
SM
MD
LG