የኢትዮጵያዊያን ሴቶችን የኃይል (ኢነርጂ) ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ ስለ ዓለመው ተቋም
የኢትዮጵያ ሴቶች በኃይል ዘርፍ መረብ( Ethiopian Women in Energy network ) የተባለው ተቋም ፣ ሴቶች ባልተበራከቱበት የኃይል ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት የተቋቋመ ድርጅት ነው። ከሁለት መቶ በላይ አባላት ያሉት ተቋሙ ባለሙያዎችን ከማስተሳሰር አልፎ ፣ ወጣት ሴቶች በዘርፉ ውስጥ እንዲሳካላቸው የሚደግፉ መርሀ ግብሮችንም ዘርግቷል። ስለ መርሀ ግብሮቹ እና ተጨማሪ ጉዳዮች ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም ከተቋሙ መስራቾች መካከል አንዷ የሆነችውን፣የተቋሙን ኃላፊ ፍላጎት ተስፋዬን በስልክ መስመር አግኝቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ማርች 28, 2023
“የደመና ዜማ” የሥዕል ትዕይንት - ከሠዓሊ ዓለማየሁ ቢራቱ ጋራ የተደረገ ቆይታ
-
ማርች 27, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ማርች 25, 2023
መድኃኒትን የተላመደ ቲቢን በማስቆም ስርጭቱን መቆጣጠር
-
ማርች 24, 2023
ጋቢና ቪኦኤ