በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያዊያን ሴቶችን የኃይል (ኢነርጂ) ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ ስለ ዓለመው ተቋም


የኢትዮጵያዊያን ሴቶችን የኃይል (ኢነርጂ) ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ ስለ ዓለመው ተቋም
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:19 0:00

የኢትዮጵያ ሴቶች በኃይል ዘርፍ መረብ( Ethiopian Women in Energy network ) የተባለው ተቋም ፣ ሴቶች ባልተበራከቱበት የኃይል ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት የተቋቋመ ድርጅት ነው። ከሁለት መቶ በላይ አባላት ያሉት ተቋሙ ባለሙያዎችን ከማስተሳሰር አልፎ ፣ ወጣት ሴቶች በዘርፉ ውስጥ እንዲሳካላቸው የሚደግፉ መርሀ ግብሮችንም ዘርግቷል። ስለ መርሀ ግብሮቹ እና ተጨማሪ ጉዳዮች ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም ከተቋሙ መስራቾች መካከል አንዷ የሆነችውን፣የተቋሙን ኃላፊ ፍላጎት ተስፋዬን በስልክ መስመር አግኝቷል።

XS
SM
MD
LG