የኢትዮጵያዊያን ሴቶችን የኃይል (ኢነርጂ) ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ ስለ ዓለመው ተቋም
የኢትዮጵያ ሴቶች በኃይል ዘርፍ መረብ( Ethiopian Women in Energy network ) የተባለው ተቋም ፣ ሴቶች ባልተበራከቱበት የኃይል ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት የተቋቋመ ድርጅት ነው። ከሁለት መቶ በላይ አባላት ያሉት ተቋሙ ባለሙያዎችን ከማስተሳሰር አልፎ ፣ ወጣት ሴቶች በዘርፉ ውስጥ እንዲሳካላቸው የሚደግፉ መርሀ ግብሮችንም ዘርግቷል። ስለ መርሀ ግብሮቹ እና ተጨማሪ ጉዳዮች ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም ከተቋሙ መስራቾች መካከል አንዷ የሆነችውን፣የተቋሙን ኃላፊ ፍላጎት ተስፋዬን በስልክ መስመር አግኝቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በኒውዮርክ የሆቴል መኝታ ቤቶች ዋጋ ሊጨመር ነው
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
“የመረጃ ፍሰት መዛባት የብዙኀን መገናኛዎችን እምነት እያሳጣቸው ነው” - ሰላም ተሾመ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በማኅበራዊ ትስስር መድረኮች የአነቃቂ ተናጋሪዎች መብዛትና የማኅበራዊ ቀውስ ስጋት
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ድንበር የለሹ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስጦታ