የኢትዮጵያዊያን ሴቶችን የኃይል (ኢነርጂ) ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ ስለ ዓለመው ተቋም
የኢትዮጵያ ሴቶች በኃይል ዘርፍ መረብ( Ethiopian Women in Energy network ) የተባለው ተቋም ፣ ሴቶች ባልተበራከቱበት የኃይል ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት የተቋቋመ ድርጅት ነው። ከሁለት መቶ በላይ አባላት ያሉት ተቋሙ ባለሙያዎችን ከማስተሳሰር አልፎ ፣ ወጣት ሴቶች በዘርፉ ውስጥ እንዲሳካላቸው የሚደግፉ መርሀ ግብሮችንም ዘርግቷል። ስለ መርሀ ግብሮቹ እና ተጨማሪ ጉዳዮች ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም ከተቋሙ መስራቾች መካከል አንዷ የሆነችውን፣የተቋሙን ኃላፊ ፍላጎት ተስፋዬን በስልክ መስመር አግኝቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የተማሪዎችን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ግንዛቤ የሚያዳብረው መርሐ ግብር
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 26, 2025
ጄን ዚ መራጮች እና የትራምፕ ፖሊሲዎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
ጋቢና ቪኦኤ