ቆይታ ከወጣቱ ኤሌክትሮኒክ የደህንነት ስርዓት ገንቢ ብሩክ ግርማ ጋር
ብሩክ ግርማ ዝንባሌውን በልምምድ እና በተጓዳኝ ትምህርት አሳድጎ በዓመታት ውስጥ የተሳካ የኤሌክትሮኒክስ እና የደህንነት መጠበቂያ ስርዓት አምራች ድርጅት መገንባት የቻለ ወጣት ነው። አራት ያህል የፈጠራ ስራዎቹን በኢትዮጵያ የአዕምሮ ንብረት ጽ/ቤት ለማስመዝገብ የቻለው ብሩክ፣ ፈጠራዎቹ ለህዝብ ጥቅም ይውሉ ዘንድ በተለያዩ ጊዜዎች ፈቅዷል።ሀብታሙ ስዩም ከብሩክ ግርማ ጋር አጠር ያለ ቆይታ አድርጓል።ብሩክ በተለይ የደህንነት መጠበቂያ ስርዓት እንዲፈጥር መነሻ የሆነውን የግል አጋጣሚ በማስረዳት ይጀምራል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 01, 2022
ከድርቁ በተጨማሪ የተቀበሩ ፈንጂዎች ለአፋር እረኞች ችግር ጋርጠዋል
-
ጁላይ 01, 2022
የኢትዮጵያ እና የሱዳን ድንበር ውጥረት
-
ጁላይ 01, 2022
የ"አራዳ ቋንቋ" ስነዳ በማኅበራዊ ሚዲያ ዘመን
-
ጁላይ 01, 2022
ኮቪድ-19 ኢትዮጵያ ውስጥ እያሻቀበ ነው
-
ጁን 30, 2022
ክረምቱ ተስፋ መሰነቁን የሚቲኦሮሎጂ ኢንስቲትዩቱ ገለፀ