ቆይታ ከወጣቱ ኤሌክትሮኒክ የደህንነት ስርዓት ገንቢ ብሩክ ግርማ ጋር
ብሩክ ግርማ ዝንባሌውን በልምምድ እና በተጓዳኝ ትምህርት አሳድጎ በዓመታት ውስጥ የተሳካ የኤሌክትሮኒክስ እና የደህንነት መጠበቂያ ስርዓት አምራች ድርጅት መገንባት የቻለ ወጣት ነው። አራት ያህል የፈጠራ ስራዎቹን በኢትዮጵያ የአዕምሮ ንብረት ጽ/ቤት ለማስመዝገብ የቻለው ብሩክ፣ ፈጠራዎቹ ለህዝብ ጥቅም ይውሉ ዘንድ በተለያዩ ጊዜዎች ፈቅዷል።ሀብታሙ ስዩም ከብሩክ ግርማ ጋር አጠር ያለ ቆይታ አድርጓል።ብሩክ በተለይ የደህንነት መጠበቂያ ስርዓት እንዲፈጥር መነሻ የሆነውን የግል አጋጣሚ በማስረዳት ይጀምራል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ