ቆይታ ከወጣቱ ኤሌክትሮኒክ የደህንነት ስርዓት ገንቢ ብሩክ ግርማ ጋር
ብሩክ ግርማ ዝንባሌውን በልምምድ እና በተጓዳኝ ትምህርት አሳድጎ በዓመታት ውስጥ የተሳካ የኤሌክትሮኒክስ እና የደህንነት መጠበቂያ ስርዓት አምራች ድርጅት መገንባት የቻለ ወጣት ነው። አራት ያህል የፈጠራ ስራዎቹን በኢትዮጵያ የአዕምሮ ንብረት ጽ/ቤት ለማስመዝገብ የቻለው ብሩክ፣ ፈጠራዎቹ ለህዝብ ጥቅም ይውሉ ዘንድ በተለያዩ ጊዜዎች ፈቅዷል።ሀብታሙ ስዩም ከብሩክ ግርማ ጋር አጠር ያለ ቆይታ አድርጓል።ብሩክ በተለይ የደህንነት መጠበቂያ ስርዓት እንዲፈጥር መነሻ የሆነውን የግል አጋጣሚ በማስረዳት ይጀምራል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 01, 2023
የከረዩ አባ ገዳ በድብደባ መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
-
ማርች 31, 2023
በሶማሊያ የመኪና አደጋ 11 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሞቱ
-
ማርች 31, 2023
የሱዳን ወታደራዊ መንግሥት “ብሔራዊ ካዝናውን ሊጠቀልል ነው” መባሉን አስተባበለ
-
ማርች 31, 2023
የእማሆይ ጽጌ ማሪያም ገብሩ ሥርዐተ ቀብር ተፈፀመ