በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከተኩስ ማቆም በኋላ ትግራይ የገባው ትልቁ የእርዳታ ኮንቮይ


ከተኩስ ማቆም በኋላ ትግራይ የገባው ትልቁ የእርዳታ ኮንቮይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00

ከተኩስ ማቆም በኋላ ትግራይ የገባው ትልቁ የእርዳታ ኮንቮይ

የተኩስ አቁሙ ይፋ ከተደገበት ካለፈው መጋቢት ወር ጀምሮ ወደ ትግራይ ከሚገባው እርዳታ ከፍተኛ መጠን ያለው ቁሳቁስ በያዝነው ሳምንት በግጭት ከተዋጠው የትግራይ ክልል ደርሷል።

ጥረቱ በክልሉ ለሚታየው የሰብአዊ ቀውስ ምላሽ ለመስጠት የሚጣደፉትን የረድኤት ድርጅቶች ግስጋሴ ቢያመላክትም፣ በግጭቱ እና አካባቢውን በመታው የበረታ ድርቅ የተጠቁት አጎራባች ክልሎችም በተመሳሳይ ዕርዳታ የሚሹ በመሆናቸው ያለው የዕርዳታ ክምችት በመናመን ላይ ነው። /ሊንዳ ጊታሽ ከሰመራ ያጠናከረችው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል። አሉላ ከበደ ያቀርበዋል።/

XS
SM
MD
LG