በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጄነራል ተፈራ ማሞ “ሕገ መንግሥቱን በኃይል ለመናድ መሞከር” በሚል ወንጀል ተጠርጥረው ፍርድ ቤት ቀረቡ


ጄነራል ተፈራ ማሞ “ሕገ መንግሥቱን በኃይል ለመናድ መሞከር” በሚል ወንጀል ተጠርጥረው ፍርድ ቤት ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:13 0:00

የቀድሞ የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አዛዥ ብርጋዴል ጄነራል ተፈራ ማሞ “ሕገ መንግሥቱን በኃይል ለመናድ መሞከር” በሚል ወንጀል ተጠርጥረው ዛሬ ከሰዓት በኋላ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን ጠበቃቸው አቶ ሸጋው አለበል ገለፀዋል። በሌላ በኩል ደግሞ የአማራ ክልል መንግሥት በፋኖ ስም ከሚፈፀሙ ወንጀሎች ጋር በተያያዘ የተፈጠሩ ችግሮችን በመቀራረብና በመነጋገር ጭምር መፍታት እንዳለበት አንድ የቀድሞ ፓርላማ አባል ተናገሩ።/ ዝርዝሩን ያዳምጡ/

XS
SM
MD
LG