እቴጌ፦ለኢትዮጵያ ሴቶች መላ የሚያቀብለው መተግበሪያ
የኢትዮጵያ ሴቶች የጤና ፈተና ከሆኑት መካከል የጡት እና የማሕጸን ጫፍ ካንሰር በሽታዎች ይጠቀሳሉ። በበሽታዎቹ ዙሪያ ያለው የግንዛቤ እጥረት ሴቶች ሳይረፍድ ምልክቶችን ተመልክተው መፍትሄ እንዳያፈልጉ ከልክሏቸዋል። መላ ለማበጀት በበኩላቸው ከሚንቀሳቀሱ ወጣቶች አንዷ ዶ/ር ቤቴል ሳምሶን ናት ። "እቴጌ " የተሰኘ መተግበሪያ ከአጋሮቿ ጋር በማዘጋጀት -ተጠቃሚዎች የመጀመሪያ ደረጃ የበሽታ ምልክቶችን እንዲያውቁ አስችላለች። ተያያዥ ሀሳቦችን ለሀብታሙ ስዩም አጋርተዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 02, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በኒውዮርክ የሆቴል መኝታ ቤቶች ዋጋ ሊጨመር ነው
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
“የመረጃ ፍሰት መዛባት የብዙኀን መገናኛዎችን እምነት እያሳጣቸው ነው” - ሰላም ተሾመ