እቴጌ፦ለኢትዮጵያ ሴቶች መላ የሚያቀብለው መተግበሪያ
የኢትዮጵያ ሴቶች የጤና ፈተና ከሆኑት መካከል የጡት እና የማሕጸን ጫፍ ካንሰር በሽታዎች ይጠቀሳሉ። በበሽታዎቹ ዙሪያ ያለው የግንዛቤ እጥረት ሴቶች ሳይረፍድ ምልክቶችን ተመልክተው መፍትሄ እንዳያፈልጉ ከልክሏቸዋል። መላ ለማበጀት በበኩላቸው ከሚንቀሳቀሱ ወጣቶች አንዷ ዶ/ር ቤቴል ሳምሶን ናት ። "እቴጌ " የተሰኘ መተግበሪያ ከአጋሮቿ ጋር በማዘጋጀት -ተጠቃሚዎች የመጀመሪያ ደረጃ የበሽታ ምልክቶችን እንዲያውቁ አስችላለች። ተያያዥ ሀሳቦችን ለሀብታሙ ስዩም አጋርተዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 18, 2024
ጋቢና ቪኦኤ
-
ኦክቶበር 17, 2024
ለቴክኖሎጂ ዕውቀት ልቀት የሚታትረው የትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ተቋም
-
ኦክቶበር 11, 2024
ጋቢና ቪኦኤ
-
ኦክቶበር 07, 2024
የከፍተኛ ትምህርት ማለፊያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች እጣ
-
ኦክቶበር 05, 2024
በመንግስታቱ ድርጅት ጉባኤ ኢትዮጵያውያንን ያስተሳሰረው መድረክ
-
ኦክቶበር 04, 2024
ጋቢና ቪኦኤ