እቴጌ፦ለኢትዮጵያ ሴቶች መላ የሚያቀብለው መተግበሪያ
የኢትዮጵያ ሴቶች የጤና ፈተና ከሆኑት መካከል የጡት እና የማሕጸን ጫፍ ካንሰር በሽታዎች ይጠቀሳሉ። በበሽታዎቹ ዙሪያ ያለው የግንዛቤ እጥረት ሴቶች ሳይረፍድ ምልክቶችን ተመልክተው መፍትሄ እንዳያፈልጉ ከልክሏቸዋል። መላ ለማበጀት በበኩላቸው ከሚንቀሳቀሱ ወጣቶች አንዷ ዶ/ር ቤቴል ሳምሶን ናት ። "እቴጌ " የተሰኘ መተግበሪያ ከአጋሮቿ ጋር በማዘጋጀት -ተጠቃሚዎች የመጀመሪያ ደረጃ የበሽታ ምልክቶችን እንዲያውቁ አስችላለች። ተያያዥ ሀሳቦችን ለሀብታሙ ስዩም አጋርተዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 29, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ማርች 29, 2023
የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ዳግም ተመዝግበው ፈቃድ ያወጣሉ
-
ማርች 28, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ማርች 28, 2023
“የደመና ዜማ” የሥዕል ትዕይንት - ከሠዓሊ ዓለማየሁ ቢራቱ ጋራ የተደረገ ቆይታ
-
ማርች 27, 2023
ጋቢና ቪኦኤ