እቴጌ፦ለኢትዮጵያ ሴቶች መላ የሚያቀብለው መተግበሪያ
የኢትዮጵያ ሴቶች የጤና ፈተና ከሆኑት መካከል የጡት እና የማሕጸን ጫፍ ካንሰር በሽታዎች ይጠቀሳሉ። በበሽታዎቹ ዙሪያ ያለው የግንዛቤ እጥረት ሴቶች ሳይረፍድ ምልክቶችን ተመልክተው መፍትሄ እንዳያፈልጉ ከልክሏቸዋል። መላ ለማበጀት በበኩላቸው ከሚንቀሳቀሱ ወጣቶች አንዷ ዶ/ር ቤቴል ሳምሶን ናት ። "እቴጌ " የተሰኘ መተግበሪያ ከአጋሮቿ ጋር በማዘጋጀት -ተጠቃሚዎች የመጀመሪያ ደረጃ የበሽታ ምልክቶችን እንዲያውቁ አስችላለች። ተያያዥ ሀሳቦችን ለሀብታሙ ስዩም አጋርተዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 01, 2022
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁላይ 01, 2022
የ"አራዳ ቋንቋ" ስነዳ በማኅበራዊ ሚዲያ ዘመን
-
ጁን 30, 2022
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 30, 2022
ወላጆችን ከህጻናት ተንከባካቢዎች የሚያገናኘው " ሞግዚት"
-
ጁን 29, 2022
አምስት ሴት የዩንቨስቲ ተማሪዎች የወረቀት ዋጋን የሚቀንስ ግብዓት ፈጠሩ
-
ጁን 29, 2022
ጋቢና ቪኦኤ