በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዋሽንግተን በዚህ ሳምንት


ዋሽንግተን በዚህ ሳምንት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:22 0:00

እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ1973 የፀደቀውን እና "ሮቪዌድ" በሚል መጠሪያ የሚታወቀውን ፅንስን ማቋረጥ በአገር አቀፍ ደረጃ ሕጋዊ ያደረገ ታሪካዊ ውሳኔ ለማጽናት በወጣ ረቂቅ ሕግ ላይ ዲሞክራት የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት በያዝነው ሳምንት ድምፅ ለመስጠት ግፊት እያደረጉ መሆናቸው ተሰማ። በሪፐብሊካን የምክር ቤት አባላት የመታገድ ዕድል እንደሚገጥመውም ተገምቷል።

የአራሽ አራብሳዲ ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይመልከቱ።

XS
SM
MD
LG