የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ድጋፍ ለጦርነት ተጎጂዎች
ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ የሚኖሩ ትውልደ - ኢትዮጵያዊያን ፣ በትውልድ ሀገራቸው በተካሄደው ጦርነት ወቅት የወደሙ ተቋማትን ለመርዳት የሚውል ገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት አድርገዋል። በቨርጂኒያ ወተርፎርድ አዳራሽ በነበረው ዝግጅት ላይ ከኪነጥበብ ዝግጅቶች ጎን ለጎን ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የአቅማቸውን ገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ የሚያበረታቱ መርሀ ግብሮች ተከውነዋል። ሀብታሙ ስዩም በዝግጅቱ ላይ ተገኝቶ ከአስተባባሪዎች ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ድንበር የለሹ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስጦታ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ከ40 ዓመታት በላይ የኒውዮርክ ፍርድ ቤት ውሎዎችን በሥዕል የከተበችው አሜሪካዊት
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የመጀመሪያው አፍሪካዊ የአኒሜሽን ፊልም በኔትፍሊክስ መታየት ጀመረ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
“ራስን መግዛት የሥራዎቼ ማጠንጠኛ ነው” - ሠዓሊ አሸናፊ ከበደ
-
ሴፕቴምበር 25, 2023
የ“ቁጡ አንጀት” ሕክምና ሥምረት በሕመምተኛው እና በሐኪሙ መግባባት
-
ሴፕቴምበር 25, 2023
በምክር ቤቱ ሪፐብሊካኖች የውስጠ ፓርቲ ልዩነት “መንግሥት ሊዘጋ ይችላል”