የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ድጋፍ ለጦርነት ተጎጂዎች
ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ የሚኖሩ ትውልደ - ኢትዮጵያዊያን ፣ በትውልድ ሀገራቸው በተካሄደው ጦርነት ወቅት የወደሙ ተቋማትን ለመርዳት የሚውል ገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት አድርገዋል። በቨርጂኒያ ወተርፎርድ አዳራሽ በነበረው ዝግጅት ላይ ከኪነጥበብ ዝግጅቶች ጎን ለጎን ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የአቅማቸውን ገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ የሚያበረታቱ መርሀ ግብሮች ተከውነዋል። ሀብታሙ ስዩም በዝግጅቱ ላይ ተገኝቶ ከአስተባባሪዎች ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
ሜታ መረጃ የማጣራት ስራ ማቋረጡ ስጋት ፈጥሯል
-
ፌብሩወሪ 04, 2025
ትረምፕ ሜክሲኮ እና ካናዳ ላይ የተጣለውን ቀረጥ ለአንድ ወር አዘገዩ