የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ድጋፍ ለጦርነት ተጎጂዎች
ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ የሚኖሩ ትውልደ - ኢትዮጵያዊያን ፣ በትውልድ ሀገራቸው በተካሄደው ጦርነት ወቅት የወደሙ ተቋማትን ለመርዳት የሚውል ገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት አድርገዋል። በቨርጂኒያ ወተርፎርድ አዳራሽ በነበረው ዝግጅት ላይ ከኪነጥበብ ዝግጅቶች ጎን ለጎን ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የአቅማቸውን ገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ የሚያበረታቱ መርሀ ግብሮች ተከውነዋል። ሀብታሙ ስዩም በዝግጅቱ ላይ ተገኝቶ ከአስተባባሪዎች ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ