የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ድጋፍ ለጦርነት ተጎጂዎች
ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ የሚኖሩ ትውልደ - ኢትዮጵያዊያን ፣ በትውልድ ሀገራቸው በተካሄደው ጦርነት ወቅት የወደሙ ተቋማትን ለመርዳት የሚውል ገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት አድርገዋል። በቨርጂኒያ ወተርፎርድ አዳራሽ በነበረው ዝግጅት ላይ ከኪነጥበብ ዝግጅቶች ጎን ለጎን ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የአቅማቸውን ገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ የሚያበረታቱ መርሀ ግብሮች ተከውነዋል። ሀብታሙ ስዩም በዝግጅቱ ላይ ተገኝቶ ከአስተባባሪዎች ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች