የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ድጋፍ ለጦርነት ተጎጂዎች
ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ የሚኖሩ ትውልደ - ኢትዮጵያዊያን ፣ በትውልድ ሀገራቸው በተካሄደው ጦርነት ወቅት የወደሙ ተቋማትን ለመርዳት የሚውል ገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት አድርገዋል። በቨርጂኒያ ወተርፎርድ አዳራሽ በነበረው ዝግጅት ላይ ከኪነጥበብ ዝግጅቶች ጎን ለጎን ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የአቅማቸውን ገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ የሚያበረታቱ መርሀ ግብሮች ተከውነዋል። ሀብታሙ ስዩም በዝግጅቱ ላይ ተገኝቶ ከአስተባባሪዎች ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 18, 2022
በሞቃድሾ ሶማሊያውያን በአዲሱ አስተዳደር ተስፋ አሳድረዋል
-
ሜይ 17, 2022
ዓለም ባንክ የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከኢትዮጵያ ጋር ተፈራረመ
-
ሜይ 17, 2022
የደራሼ ግጭት በመባባሱ መንገድ መዘጋቱን ነዋሪዎች እና አሽከርካሪዎች ገለፁ
-
ሜይ 17, 2022
የሶማሊያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት እና አንድምታው