በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህወሓት ህዳር ወር ላይ በአማራ ክልል የሚገኙ ሆስፒታሎችን ዒላማ በማድረግ ውንጀላ ቀረበበት


ህወሓት ህዳር ወር ላይ በአማራ ክልል የሚገኙ ሆስፒታሎችን ዒላማ በማድረግ ውንጀላ ቀረበበት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:29 0:00

የትግራይ ኃይሎች በህዳር ወር ላይ በአማራ ክልል የሚገኙ ሆስፒታሎች ላይ ጥቃት በማድረስ እና የውሃ ማስተላለፊያዎችን ሆን ብለው በማበላሸት የጦር ወንጀል የሚባል ድርጊት መፈፀማቸውን በሰሜናዊው የአማራ ክልል የሚገኙ ባለሥልጣናት አስታወቁ።

የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ሄነሪ ዊልኪንስ ከሀይቅ ከተማ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG